ማኅበራችን ማኅበረ ባኮስ ዘደቡብ ኦሞ ከተቋቋመበት ከ2001 ዓ.ም. ጀምሮ በልዑል እግዚአብሔር ፈቃድ ስብከተ ወንጌልን በማስፋፋት፣ ከ95 ሺ ኢ-አማንያን በላይ የብሔረሰቡን ነዋሪዎች በማስጠመቅ ወደ ቅድስት እናት ቤተክርስቲያን በማስገባት፣ 46 አብያተ ክርስቲያናትን በማስገንባት እና አንድ ገዳም በማስገደም … ሌሎችንም ዘርፈ ብዙ አገልግሎቶችን በማከናወን ላይ ይገኛል፡፡
Subscribe www.Youtube channel: - youtu.be/9DtfENk_76Y
TikTok account: - lisane_bakos_zedebub_omo
Telegram: - የደቡብ ኦሞ ቤተሰብ አባላት(ማህበረ ባኮስ)