ሄቨንስ ታይም በማህበራዊ ጉዳዮች ላይ ትኩረት በማድረግ በናሁ ቴሌቭዥን ዘወትር ኣርብ 3፤00 ማታ፣ቅዳሜ 7፤00 ቀን እና ሰኞ 3፤00 ጠዋት ላይ የሚተላለፍ ፕሮግራም ነው፡፡
ሄቨንስ ታይም ጠቃሚና ለማህበረሰቡ ኣወንታዊ ተፅእኖ የሚፈጥር መልካም ነገሮቺን የሚያበረታታና የሚያቀርብ የቴሌቭዥን ፕሮገራመ ነው፡፡ ሆኖም ለጠንካራ፤ታታሪና ለውጥ ኣምጪ ፤ለሃገርና ህብረተሰቡ በሚሰሩት ስራ ኣወንታዊ ተፅእኖ እያመጡ ላሉት ሰዎች (ወጣቶች) የሚያደንቅና የሚያበርታታ ፕሮግራም ነው
ሄቨንስ ታይም ኣዎ ይቻላል የሚል መሪ ቃል በመያዝ ሁሉ ሰው ያለውን በጎ ነገር ላይ በርትቶ ኣስተውሎ በመስራት ለራሱና ለህበለተሰቡ ኣልፎም ለሃገሩ እንዲለውጥ ኣጥብቆ የሚስራ ፕሮግራም ነው
ሄቨንስ ታይም ስለ የሀገራቺን ወጣቶች፤ጎዳና ተዳዳሪዎች እና የከተማቺን ፅዳት ላይ በኣትኩረት ይሰራል